Telegram Group & Telegram Channel
" ኤፌ ካፑን ለማሸነፍ ሁሉንም እንሰጣለን " ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸው ቅዳሜ የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ ለማሸነፍ ያለውን ሁሉ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።

" የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ በማሸነፍ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎችን ለማኩራት ያለንን አቅም ሁሉ በጨዋታው እንደምንጠቀም ቃል እገባላችኋለሁ።"ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።

" በዚህ አመትም በኤፌ ካፕ ፍፃሜ ላይ በመሆናችን ትልቅ ክብር ነው ይህንን ውብ ዋንጫ የማሸነፍ እድል አግኝተናል ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ እናውቃለን ተጨዋቾቹ ዝግጁ ናቸው ጓጉተናል።" ጋርዲዮላ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/54222
Create:
Last Update:

" ኤፌ ካፑን ለማሸነፍ ሁሉንም እንሰጣለን " ጋርዲዮላ

የማንችስተር ሲቲው ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቡድናቸው ቅዳሜ የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ ለማሸነፍ ያለውን ሁሉ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።

" የኤፌ ካፕ ዋንጫውን በድጋሜ በማሸነፍ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎችን ለማኩራት ያለንን አቅም ሁሉ በጨዋታው እንደምንጠቀም ቃል እገባላችኋለሁ።"ሲሉ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተናግረዋል።

" በዚህ አመትም በኤፌ ካፕ ፍፃሜ ላይ በመሆናችን ትልቅ ክብር ነው ይህንን ውብ ዋንጫ የማሸነፍ እድል አግኝተናል ምን ያህል ወሳኝ እንደሆነ እናውቃለን ተጨዋቾቹ ዝግጁ ናቸው ጓጉተናል።" ጋርዲዮላ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/54222

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

TIKVAH SPORT from sg


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA